1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሞዛምቢክ ሠላምና የጦርነት ሥጋት

ዓርብ፣ ሰኔ 21 2005

የፍሬሊሞ አባላት ናቸዉ የተባሉት ታጣቂዎች በመኪና መንገደኞችና ሾፌሮች ላይ አደጋ መጣል የጀመሩትም ጠቡን ለማርገብ የተደረገዉ ዉጥረት ከከሸፈ በኋላ ነዉ።ታዛቢዎች፥ ለጠቡ መባባስ በሥልጣን ላይ ያለዉን ፓርቲ ይወቅሳሉ

https://p.dw.com/p/18yFV
Aug 04, 2009 - Chokwe , Gaza, Mozambique - The flag of Mozambique flies above a primary school. A meal, provided by an international aid agency as part of a U.S. Government funded effort, is the only meal many of the students can count on each day and allows them to attend school
ምስል picture-alliance/sy5/ZUMA Press

የቀድሞዉ የሞዛምቢክ አማፂ ቡድን የሬናሞ አባላት ናቸዉ ተብለዉ የሚጠረጠሩ ታጣቂዎች የሐገሪቱ ትልቅ አዉራ መንገድ በሚያልፍበት አካባቢ በቅርቡ የከፈቱት ጥቃት ሐገሪቱን መልሶ ከርስ በርስ ጦርነት ይዶላል የሚል ሥጋት አሳድሯል።ከየሃያ-አመት በፊት የሠላም ዉል የተፈራረሙት የሬናሞና በሥልጣን ላይ ያለዉ የፍሬሊሞ ፓርቲዎች ልዩነት ከጊዜ ወደ ጊዜ ወደ ጠብ እያመራ ነዉ።የሬናሞ አባላት ናቸዉ የተባሉት ታጣቂዎች በመኪና መንገደኞችና ሾፌሮች ላይ አደጋ መጣል የጀመሩትም ጠቡን ለማርገብ የተደረገዉ ዉጥረት ከከሸፈ በኋላ ነዉ።ታዛቢዎች፥ ለጠቡ መባባስ በሥልጣን ላይ ያለዉን ፓርቲ ይወቅሳሉ።ዮሐንስ ቤክ የዘገበዉን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።

ይልማ ሐይለ ሚካኤል

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ