1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሞ ኢብራሂም ሽልማት ለቀድሞ የኬፕ ቬርዴ ፕሬዚደንት

ማክሰኞ፣ መስከረም 30 2004

የአፍሪቃዊቱ ደሴት ኬፕ ቬርዴ የቀድሞ ፕሬዚደንት ፔድሮ ቬሮና ፒሬስ የዘንድሮው የሞ ኢብራሂም የመልካም አስተዳደር ሽልማት አሸናፊ ሆኑ።

https://p.dw.com/p/RqLb
ፕሬዚደንት ፔድሮ ቬሮና ፒሬስምስል AP

ፕሬዚደንት ፒሬስ የዚሁ አምስት ሚልዮን ዶላር የያዘው ሽልማት የተሰጣቸው ሀገራቸውን ከአንድ ርዕሰ ብሔር ፈላጭ ቆራጭ አገዛዝ ወደ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በማሸጋገራቸው መሆኑን ሽልማቱን የሚሰጠው ድርጅት አስታውቋል።

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ