1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሞ ኢብራሒም ተቋም ጋዜጣዊ መግለጫ

ሰኞ፣ መስከረም 19 2007

የሞ ኢብራሒም ተቋም በየዓመቱ ፤ በመልካም አስተዳደር፣ በሰብዓዊ መብት ጥበቃ፤ በልማት ፣ በትምህርት እና በሌሎች ዘርፍ የአፍሪቃ ሀገራት የት እንደሚገኙ የሚገመግምበትን ሰንጠረዥ ዛሬ ይፋ አድርጓል።

https://p.dw.com/p/1DNHQ
Pressekonferenz der Mo Ibrahim Stiftung am 14. Oktober 2013
ምስል Mo Ibrahim Foundation

በዚህም ሰንጠረዥ ሞሪሺየስ ቀዳሚውን ስፍራ ስትይዝ፣ ሶማሊያ እጅግ ዝቅተኛ ነጥብ በማግኘት በመጨረሻው ቦታ ላይ ትገኛለች። በሌላ በኩል የሞ ኢብራሒም ድርጅት በተለመደው አሰራሩ ለውጥ በማድረግ፣ ከሰንጠረዡ ጋ እኩል ይፋ ያወጣው የነበረውን በመልካም አስተዳደር ብቃት ተሸላሚ የሚያደርገውን ከሥልጣን የወረደ የአፍሪቃ መሪ ስም በሌላ ጊዜ ለማውጣት መወሰኑን አስታውቋል። የተቋሙ መስራች ሞ ኢብራሒም በተገኙበት የተሰጠውን ጋዜጣዊ መግለጫ ለንደን የሚገኘው ወኪላችን ድልነሳው ጌታነህ ተከታትሎታል።

ድልነሳው ጌታነህ

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ