የሪፓብሊካውያን እንቅሥቃሴ በአሜሪካ 7 ኅዳር 2005ዓርብ፣ ኅዳር 7 2005በዩናይትድ እስቴትስ ከ 10 ቀናት በፊት የተካሄደው ምርጫ ውጤት ያበገናቸው አንዳንድ የሪፓብሊካዊው ፓርቲ ወገኖች ፣ ያልታሰበም ሆነ ያልተጠበቀ ጉዳይ አንስተዋል። ጥያቄአቸውን ለማጠናከርም ፊርማ ማሰባሰብ የያዙ ሲሆን በሰፊው ፌደራል ግዛትhttps://p.dw.com/p/16kj0ምስል Reutersማስታወቂያ ፣ በቴክሳስ 104 ሺ ፈቃደኞችን አግኝተዋል። አንድ ኢትዮጵያ ደግሞ ከዚሁ ከምርጫው ጋር በተያያዘ ፣በአሜሪካዊቷ ባልተቤቱ መጥፎ ዕጣ ገጥሞታል። ስለ እንዴትነቱ ፦ -- ሁሉንም ያብራራልን ዘንድ --፤ የዋሽንግተን ዲ ሲ ውን ዘጋቢአችንን አበበ ፈለቀን ፣ በስልክ አነጋግሬው ነበር። ተክሌ የኋላ አበበ ፈለቀ ነጋሽ መሐመድ