1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር በለንደን

ሰኞ፣ ሚያዝያ 26 2007

የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር ኢንጅንየር ይልቃል ጌትነት በትናንቱ ዕለት በለንደን ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋ ስብሰባ አካሄዱ። ኢትዮጵያውያኑ ለኢንጅንየር ይልቃል ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

https://p.dw.com/p/1FJyN
Bildergalerie beliebte Reiseziele Großbritannien Parlamentsgebäude in London
ምስል picture-alliance/dpa

ኢንጅንየር ይልቃል በዚሁ ስብሰባ ላይ ከሶስት ሳምንታት በኋላ፣ ግንቦት 16 ፣ 2007 ስለሚደረገው ብሔራዊ ምርጫ፣ ስለሰማያዊ ፓርቲ አቋም እና ዓላማ ገለጻ ሰጥተዋል። ስብሰባውን የለንደኒኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ ተከታትሎት ነበር።

ድልነሳ ጌታነህ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ


ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ