1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ መግለጫ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 24 2008

ሰማያዊ ፓርቲ በኢትዮጵያ የሕግ የበላይነት እንዲከበር በሚያካሂደው ትግል የፖለቲካ ፓርቲዎች ህዝቡና ዓለም ዓቀፍ ማህበረሰብ ከጎኑ እንዲቆሙ ጥሪ አስተላልፏል

https://p.dw.com/p/1Gza0
Opposition Partei Blue Party Vorsitzender Eng Yilqal Getenet Addis Abeba
ምስል DW/Yohannes G/Egziabhare

የተቃዉሞ ፖለቲካ ፓርቲዉ፤ ሰማያዊ ፓርቲ የታሠሩ አባላቱ እስኪፈቱ ድረስ ሰላማዊ ትግሉን እንደሚቀጥል አስታወቀ ። የፓርቲው አመራር አባላት ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በተለያዩ ከተሞች ውስጥ የታሰሩ አባሎቻቸው የሚፈፀምባቸውን በደል ዘርዝረው የሀገሪቱን የፍትህ ስርዓትም ነቅፈዋል። ፓርቲው በዛሬው መግለጫው በኢትዮጵያ የሕግ የበላይነት እንዲከበር በሚያካሂደው ትግል የፖለቲካ ፓርቲዎች ህዝቡና ዓለም ዓቀፍ ማህበረሰብ ከጎኑ እንዲቆሙ ጥሪ አስተላልፏል ጋዜጣዊ መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ