1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ ስሞታና የምርጫ ቦርድ ምላሽ

ዓርብ፣ የካቲት 13 2007

ሰማያዊ ፓርቲ ፤ ከ 200 በላይ የተመዘገቡ የፓርቲው እጩ ተወዳዳሪዎ ች፣ በምርጫ አስፈጻሚዎች ተሰርዘውብኛል ሲል ማማረሩን ፣ ዮሐንስ ገብረአግዚአብሔር የላከልን ዘገባ ያስረዳል። የምርጫ ቦርድ ምላሽ፤ ሰማያዊ ፓርቲ ፤ ምርቻ ቦርድ እውቅና ባልሰጠው

https://p.dw.com/p/1Ef9B
ምስል DW

«ትብብር» በሚል አደረጃጀት ፣ የሌሎች ፓርቲዎች አባላት በሰማያዊ ስም እንዲመዘገቡ አድርጓልና አግባብነት የለውም የሚል ነው። የሰማያዊ ፓርቲ መሪ የተሠረዙት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ናቸው ሲሉ አስታውቀዋል።

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ