1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ፍ/ቤት ቀረቡ

ዓርብ፣ መጋቢት 5 2006

ባለፈዉ የዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን ዕለት በተደረገዉ ታላቅ ሩጫ ሁከትና ብጥብጥ ፈጥራችኋል በሚል የተከሰሱ ሰባት ሴቶች እና ሶስት ወንዶች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀረቡ።

https://p.dw.com/p/1BQ0d
Waage der Göttin Justitia
ምስል picture-alliance/dpa

የአዲስ አበባ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የካ ምድብ ችሎት የሰማያዊ ፓርቲ አባላት እንደሆኑ በተገለጸዉ ተከሳሾች ላይ ፖሊስ የጠየቀዉን የሰባት ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ዉድቅ በማድረግ አራት ቀናት ብቻ ፈቀደ። የተከሳሾች ጠበቃ የተጠርጣሪዎች የዋስትና መብት እንዲከበር ጠይቀዋል። ፖሊስ በበኩሉ ቢፈቱ ማስረጃዎች ያጠፋሉ ሲል የዋስትና መብት ሊፈቀድ አይገባም በማለት ተከራክሯል።

ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል

ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ