የሰብዓዊ መብት ይዞታ በኢትዮጵያ
ሐሙስ፣ መጋቢት 28 2009ማስታወቂያ
ድርጅቶቹ መንግሥታቱ ከዚሁ ተግባራቸው እንዲታረሙም በየጊዜው ይጠይቃሉ፣ በሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚወቅሱዋቸው መንግሥታት በአውሮጳ ህብረት እና በጀርመን መንግሥት መተቸት እንዳለባቸውም አክለው ያሳስባሉ። የበርሊኑ ወኪላችን ድርጅቶቹ ከሚወቅሱዋቸው ሀገራት መካካል አንዷ በሆነችው በኢትዮጵያ ያለውን የሰብዓዊ መብት ይዞታ አስመልክቶ የቀድሞው የጀርመን መንግሥት የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ተጠሪ ክርስቶፍ ሽትሬሰርን አነጋግሮዋል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ
ነጋሽ መሀመድ