1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሱዳንና ደቡብ ሱዳን ያለመጠቃቃት ውል

ሰኞ፣ የካቲት 5 2004

ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በአፍሪቃ ሕብረት አማካይነት አዲስ አበባ ላይ ባካሄዱት ድርድር እርስበርስ ያለመጠቃቃት ውል ተፈራረሙ። ውሉን የተፈራረሙት የሱዳን የጸጥታ ሃላፊ ሞሐመድ አታና የደቡብ ሱዳኑ አቻቸው ቶማስ ዱዝ ሲሆኑ ውሉን ያፈራረሙት ዋነኛው አደራዳሪ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ታቦ እምቤኪ ናቸው።

https://p.dw.com/p/142on
ምስል picture-alliance/dpa



ሱዳንና ደቡብ ሱዳን በአፍሪቃ ሕብረት አማካይነት አዲስ አበባ ላይ ባካሄዱት ድርድር እርስበርስ ያለመጠቃቃት ውል ተፈራረሙ። ውሉን የተፈራረሙት የሱዳን የጸጥታ ሃላፊ ሞሐመድ አታና የደቡብ ሱዳኑ አቻቸው ቶማስ ዱዝ ሲሆኑ ውሉን ያፈራረሙት ዋነኛው አደራዳሪ የቀድሞው የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚደንት ታቦ እምቤኪ ናቸው። በስምምነቱ ሁለቱ ወገኖች አንዱ የሌላውን ወገን ሉዓላዊነትና ግዛታዊ ነጻነት ለማክበር፤ እንዲሁም ከማንኛውም ጥቃት ለመቆጠብ ቃል ገብተዋል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታችዉ ተድላ ሃይለጊዮርጊስ ልኮልናል

ጌታችዉ ተድላ ሃ/ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሂሩት መለስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ