የሳልሳዊ ትግራይ ከፍተኛ አመራሮች መታሰር
ዓርብ፣ ሚያዝያ 15 2013ማስታወቂያ
በትግራይ የሚንቀሳቀሰዉ ሳልሳዊ ወያነ ፓርቲ ከፍተና አመራራሮች መታሰራቸዉ ተገለፀ። ታሰሩ የተባሉት የሳልሳቂ ፓርቲ ለዶቼ ቬለ እንደገለፀዉ ሁለት የፓርቲዉ ከፍተኛ አመራሮች ትናንት የኢትዮጵያ ጦር ሰራዊት መለዮን በለበሱ ወታደሮች መወሰዳቸዉን አስታዉቋል። የሳልሳዊ ፓርቲ አመራሮች በሰሜን እዝ ወታደራዊ ካንፕ ዉስጥ ተይዘዉ ቢገኙም ስለመታሰራቸዉ ግን እስካሁን ኃላፊነትን የወሰደ አካል የለም ተብሎአል።
ሚሊዮን ኃይለስላሴ
አዜብ ታደሰ
እሸቴ በቀለ