1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሳዉዲ ምህረት እና ኢትዮጵያዉያን

ሰኞ፣ ሰኔ 5 2009

የሳዑዲ አረቢያ መንግስት ሕገ ወጥ ያላቸውን ስደተኞች ወደ የሀገሮቻቸው እንዲመለሱ የሰጠው የእፎይታ ጊዜ ሊጠናቀቅ ሁለት ሳምንታት ቢቀረውም ለመመለስ ከተመዘገቡ 70 ሺህ ኢትዮጵያውያን ግማሽ ያህሉ ብቻ መመለሳቸው ተገለጸ፡፡

https://p.dw.com/p/2eYPt
Saudi Arabien Riad Abschiebung Äthiopier
ምስል DW/S. Shiberu

Ber. Addis Ababa (Half of registred Ethiopians still in Saudi) - MP3-Stereo

በአሁኑ ጊዜ የሙስሊሞች ጾም በመሆኑ የሳዑዲ ባለስልጣናት በቂ ጊዜ ሰጥተው እየሰሩ እንዳልሆነ ተመላሾቹ ያማርራሉ፡፡ የአዲስ አበባው ወኪላችን ዩሐንስ ገብረ እግዚያብሔር ቅሬታዎቹን ይዞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቃባይ አቶ መለስ አለምን አነጋግሯል፡፡

ዮሐንስ ገብረ እግዚያብሔር

ተስፋለም ወልደየስ

አዜብ ታደሰ