1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስደተኞች ዕጣ በሜድትሬንያን

ሰኞ፣ ሚያዝያ 1 2004

ከአንድ ዓመት ገደማ በፊት ፤ የሊቢያ ህዝብ ፤ በያኔው አምባገነን መሪው በኮሎኔል ሙዓመር ጋዳፊ ላይ አምፆ ሲነሣ ፤ በዚያች ሀገር ውስጥ የነበሩ የውጭ ተወላጆች የሆኑ ሠራተኞች አጣብቂኝ ውስጥ ሆነው ክፉኛ ይንገላቱ እንደነበረ አይዘነጋም።

https://p.dw.com/p/14Zxx
A boat carrying migrants enters Lampedusa's harbor, Italy, Friday, April 8, 2011. After days of fierce sparring, Italy and France patched up their differences Friday over the fate of thousands of Tunisian migrants, avoiding a major rift over European Union border control rules. Top security officials from Italy and France sought a conciliatory tone as they struggled with the crush of more than 20,000 Tunisians who sailed on often rickety boats to Italy's southernmost point, the tiny Mediterranean island of Lampedusa. (Foto:Giorgos Moutafis/AP/dapd) GREECE OUT
ምስል dapd

የሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ድርጅት ኔቶ በሊቢያ  ላይ  የአየር ድብደባ  ማካሄድ እንደጀመረም ችግሩ ተባባሶ፣ ህይወታቸውን  ለማትረፍ፤ በጀልባና በመርከብ ወደ ኢጣልያ አቅጣጫ ያመሩ በሺ የሚቆጠሩ አፍሪቃውያን ስደተኞች እንደነበሩ ቢገልጥም ፣ 1,500 የሚሆኑ ደብዛቸው እንደጠፋ መቅረቱ ታውቋል። የአውሮፓ መማክርት ጉባዔ ፣ጉዳዩ እንዲጣራ ባሳሰበው መሠረት በቅርቡ የምርመራው ውጤት ብራሰልስ ላይ በጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ መደረጉ  አይታበልም። ጉዳዩን ከቅርብ የተከታተለው ገበያው ንጉሤ፣ በዛሬው ማኅደረ ዜና ቅንብር ሰፋ አድርጎ ያቀርብልናል።

ገበያው ንጉሴ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ