የስፖርት ጥንቅር-ጥቅምት 8፣2008 ዓ,ም
ሰኞ፣ ጥቅምት 8 2008ማስታወቂያ
ቅዳሜና እሁድ ዘጠኝ ጨዋታዎችን ያስተናገደዉ የጀርመን ቡንደስ ሊጋ ጨዋታ ባየር ሙኒክ ሻልካ፤ ቮልስ ቡርግና ቦሪስያ ሞንሽን ግላድባህ ተጋጣሚዎቻቸዉን ካሸነፉ ቡድኖች መካከል ናቸዉ። በሻንጋዩ የሜዳ ቴኒስ ዉድድር አሁንም ጃኮቪች አሸናፊ ሆንዋል። ሌላዉ በሳምንቱ መጨረሻ በአዉሮጳ የተካሄዱት የእግር ኳስ ግጥምያዎች የሜዳ ቴኒስ፤ በጎርጎረሳዊዉ 2006 ዓ,ም ጀርመን ያስተናገደችዉን የዓለም የእግር ኳስ ግጥምያ ትመረጥ ዘንድ ከፍተኛ ገንዘብ ከፍላለች ለተባለዉ ክስ የእግር ኳስ ማኅበሩ ማስተባበያ መስጠቱ የእለቱ የስፖርት መሰናዶ ከሚዳስሳቸዉ ርዕሶች መካከል ናቸዉ።
ሃና ደምሴ
አዜብ ታደሰ