1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሶማሊያ ስደተኞች በዶሎ አዶ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 27 2003

ባለፉት ሁለትና ሶስት ዓመታት በምስራቅ አፍሪቃ የተከሰተዉ ድርቅ፤

https://p.dw.com/p/Rdwr
ምስል AP

ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በሶማሊያ የዘለቀዉ ግጭት እና ጦርነት ታክሎበት ክቡሩ የሰዉ ልጅ ህይወት እንደቅጠል የሚረግፍበት ደረጃ ደርሷል ይላል ዶሎ አዶ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያን ጎብኝቶ የተመለሠዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ በላከልን ዘገባ። ከተለያዩ የሶማሊያ ግዛቶች ወደዶሎ አዶ መጠለያ ጣቢያ የደረሱት የረሃብ ሰለባዎች፤ አካል መንፈሳቸዉን ካዛለዉ ጠኔ ሌላ የአልሸባብ ታጣቂዎችን ቅጣትም ወርዶባቸዋል።

ታደሰ እንግዳዉ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ