የሶማሊያ ወቅታዊ ሁኔታ21 መጋቢት 2002ማክሰኞ፣ መጋቢት 21 2002አልሻባብን በመቃወም በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰላማዊ ሰልፈኞች ትናንት በደቡባዊ መቅድሾ ሰልፍ መዉጣታቸዉ ተገልጾአል።https://p.dw.com/p/Mhcfምስል APማስታወቂያ ለተቃዉሞ ሰልፍ የወጣዉ ህዝብ በበርካታ ጸጥታ አስከባሪዎች ከለላ ተደርጎለት እንደነበረም የጀርመን የዜና ወኪል dpa ዘግቧል። በዛሬው እለት መቅድሾ በምን ሁኔታ ላይ ትገኛለች፣ በዝያዉ በሞቅዲሾ የሚገኘውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ጋዜጠኛ ሙስተፋ አብዲ ኑርን ልደት አበበ ዛሪ ረፋዱ ላይ በስልክ አነጋግራዉ ነበር። ልደት አበበ፣ ሂሩት መለሰ