1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሸንገን ውልና ዴንማርክ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 13 2003

በ 25 የአውሮፓ ሀገራት የድንበር ኬላን ያስቀረው የሸንገን ስምምነት ፈራሚ የሆነችው ዴንማርክ በቅርቡ የድንበር ቁጥጥር ተግባራዊ ማድረግ መጀመሯ አባል ሃገራትን አስቆጥቷል ።

https://p.dw.com/p/RayT
ምስል picture alliance/dpa

የሸንገን ስምምነት አባል አገራት ፣ዴንማርክ የተነሳውን ኬላ እንደገና በመመለስ ፣ ስምምነቱን ጥሳለች ሲሉ እየወቀሷት ነው ። ዴንማርክ በበኩሏ ተግባራዊ ያደረገችው አዲሱ የድንበር ቁጥጥር የሸንገንን ስምምነት አይጋፋም ትላለች ። የአውሮፓ ህብረት የሃገር ውስጥ ጉዳይ ሃላፊ ግን ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንወስደዋለን እያሉ ነው Birgit Schmeitzner ያዘጋጀችውን ዘገባ ሂሩት መለሰ ታቀርበዋለች ። a

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ