የቀኝ አክራሪዎች ጥቃት 10ኛ ዓመት በኮሎኝ
ማክሰኞ፣ ሰኔ 3 2006ማስታወቂያ
በመሄድ ተጎጂዎችን አላፀናናም። በዚያን ጊዜ ምርመራውን ያካሄዱት የፀጥታ ኃይላት ቦምቡን ያፈነዱት እርስ በርስ የሚፈላለጉ ቱርካውያን ናቸው በሚል ትኩረታቸውን በሰለባዎቹ ላይ በማሳረፋቸው ጥቃቱን የጣሉት ሳይያዙ ነበር የቀሩት፣ ጥቃቱ ራሱን የናሽናል ሶሻሊስት ሥውር ድርጅት፣ በምሕፃሩ «ኤን ኤስ ኡ» ብሎ የሚጠራው የቀኝ አክራሪዎች ቡድን አባላት መጣላቸው የኋላ ኋላ ሊታወቅ ችሎዋል። ትናንት የጥቃቱ አሥረኛ ዓመት ሲታሰብ የጀርመን ፕሬዚደንት ዮአኺም ጋውክ በኮሎኝ በመገኘት ለጥቃቱ ሰለባዎች የድጋፍ ቃላቸውን ሰጥተዋል።
አንድሬያ ግሩናው/ይልማ ኃይለ ሚካኤል
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ