የቡሽ የአፍሪቃ ጉብኝትና አምነስቲ22 ኅዳር 2004ዓርብ፣ ኅዳር 22 2004ዓለም ዓቀፉ የመብት ተሟጋች አምነስቲ ኢንተርናሽናል ሶስት የአፍሪቃ አገሮችን የሚጎበኙት የቀድሞ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ጆርጅ W ቡሽን አገራቱ እንዲያስሩ ጠየቀ።https://p.dw.com/p/Rzvkየአምነስቲ ኢንተርናሽናል አርማማስታወቂያ አምነስቲ ቡሽ ማሰቃየትን የሚያግደዉን ዓለም ዓቀፍ ህግ ጥሰዋል ሲል ይከሳል። ዛሬ ታንዛንያ የገቡት ጆርጅ ቡሽ ከባለቤታቸዉ ላዉራ ቡሽ ጋ በመሆን ወደኢትዮጵያና ዛምቢያም እንደሚጓዙ ይጠበቃል። የአምነስቲ ኢንተርናሽናል ከፍተኛ የህግ አማካሪ ማቲዉ ፖላርድን ያነጋገረችዉ ሸዋዬ ለገሠ ቀጣዩን ዘገባ አጠናቅራለች። ሸዋዬ ለገሠ ተክሌ የኋላ