የቡድን 8 ጉባኤ ፍፃሜ ና አቶ መለስ
ሰኞ፣ ግንቦት 13 2004ማስታወቂያ
ከእርዳታ ጠባቂነት አላቆ በምግብ ራስዋን እንድትችል ማድረግ ነው ። አፍሪቃን ከእርዳታ ጠባቂነት አላቆ በምግብ ራስዋን እንድትችል ማድረግ ነው ። በተለይ በዚህ ጉዳይ ላይ ባተኮረው ሲምፖዚየም ላይ የተገኙት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ መለሰ ዜናዊ አብዛኛው ህዝብ የሚተዳደርበትን ግብርናን ማሳደግ ዋና ትኩረታቸው መሆኑን ተናግረዋል ። አቶ መለስ በሲምፖዝየሙ ላይ የሰጡት ማበራሪያ በአንድ ጋዜጠኛ ተቃውሞ ተቋርጦ ነበር ። ኢትዮጵያውያን በካምፕ ዴቪድ የተቃወሞና የድጋፍ ትዕይንትም አካሂደዋል ። ዝርዝሩን አበበ ፈለቀ ከዋሽንግተን ዲሲ ልኮልናል ።
አበበ ፈለቀ
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ