1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የባህር ስደተኞች እና የአውሮጳ ህብረት

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 27 2007

ባለፈው የሳምንት መጨረሻ የኢጣልያ ባህር ጠረፍ ጠባቂዎች በሜድትሬንያን ባህር በበርካታ ትናንሽ ጀልባዎች ይጓዙ የነበሩ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞችን ማዳናቸዉ ተሰምቶዋል። የኢጣልያ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት፣ በአሁኑ ጊዜ ባህሩ ፀጥ ባማለቱ እና ማዕበል ባለመኖሩ ነው ከሊቢያ ብዙ ጀልባዎች ስደተኞችን ወደ አውሮጳ ለማድረስ የተነሱት።

https://p.dw.com/p/1FJyE
Mittelmeer Küstenwache Italien Flüchtlingsboot Flüchtlinge Rettung
ምስል Picture-alliance/epa/Italian Coast Guard

በሚቀጥሉትም ጊዚያት ወደ አውሮጳ ለመግባት የሚሞክሩት ስደተኞች ቁጥር እንደሚጨምር ነው ባለስልጣናት የሚገምቱት። ባለፈው ቅዳሜ እና እሁድ በሜድትሬንያን ባህር ስለተካሄደው ስደተኞችን የማዳን ተግባር እንዲያብራራልን ቀደም ሲል የሮሙን ወኪላችን ተኽለእዝጊ ገብረየሱስ በስልክ አነጋግሬው ነበር።

ተኽለእዝጊ ገብረየሱስ

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ