የባቡር አደጋ በጂቡቲ-ኢትዮጵያ የባቡር መሥመር፣20 ሐምሌ 2001ሰኞ፣ ሐምሌ 20 2001ከአዲስ አበባ ጂቡቲ በተዘረጋው የባቡር ሐዲድ ፣ የመገልበጥ አደጋ ደርሶ የሰዎች ህይወት ጠፋ ።https://p.dw.com/p/IyIPማስታወቂያከአዲስ አበባ ጂቡቲ በተዘረጋው ጥንታዊውና ብቸኛው የባቡር ሐዲድ ፣ በተለይ ከድሬዳዋ ወደ ጂቡቲ ዕቃና እንስሳት ጭኖ ይሽከረከር በነበረ ባቡር ላይ የመገልበጥ አደጋ ደርሶ የሰዎች ህይወት መጥፋቱ፣ ቁጥራቸው ተለይቶ ያልታወቀ ግመሎችም መሞታቸውን ፣ የደረሰን ዘገባ የላከልን ዘገባ ያስረዳል። ዮሐንስ ገ/እግዚአባሔር ፣ ተክሌ የኋላ ሂሩት መለሰ