1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤተሰብ ምጣኔ ጉባኤ

ረቡዕ፣ ኅዳር 4 2006

ከአፍሪቃ ማላዊ ና ኢትዮጵያ ን እንዲሁም ከደቡብ እስያ ማሌዥያና ፊሊፒንስን በመሳሰሉ ሃገራት የወሊድ መቆጣጠሪያ አገልግሎት ከቀድሞው በተሻለ ደረጃ ላይ ይገኛል ።

https://p.dw.com/p/1AGjp
Family Planning Fotograf | Bildagentur: © Olivier Foellmi | LAI F (Familie) ACHTUNG!! DIE DEUTSCHE WELLE HAT DIE NUTZUNGSRECHTE NUR FÜR EIN JAHR ERWORBEN, BIS ENDE AUGUST 2010!! EINSTELLUNGSDATUM: 04.08.09
የቤተሰብ ምጣኔ ጉባኤምስል LAI F



በአንዳንድ የአፍሪቃና የደቡብ እስያ ሃገራት የወሊድ መቆጣጠሪያ አገልግሎት መሻሻሉ ተገለፀ ።አዲስ አበባ ውስጥ በመካሄድ ላይ ባለው የቤተሰብ ምጣኔ ላይ ባተኮረ ዓለም ዓቀፍ ጉባኤ እንደተገለፀው ከአፍሪቃ ማላዊ ና ኢትዮጵያ ን እንዲሁም ከደቡብ እስያ ማሌዥያና ፊሊፒንስን በመሳሰሉ ሃገራት የወሊድ መቆጣጠሪያ አገልግሎት ከቀድሞው በተሻለ ደረጃ ላይ ይገኛል ። በእነዚህ ሃገራት በቀደሙት ጊዜያት የወሊድ መቆጣጠሪያ በብዛት ጥቅም ላይ አይውልም ነበር ። ጉባኤውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ