1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤተ እሥራኤላውያን ጉዳይ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 3 2004

እሥራኤል በመላ ዓለም ያሉ አይሁዳውያንን ከህብረተሰቧ ጋ ለማዋሃድ ባወጣችው ሕግ መሠረት እአአ ከ 1980 ዓም ወዲህ በኢትዮጵያ ይኖሩ የነበሩ ከ 120,000 የሚበልጡ ቤተ እሥራኤላውያንን ወደ ሀገርዋ አንዲመጡ አድርጋለች።

https://p.dw.com/p/15Uwo
Israel gedenkt des Mordes an Rabin Caption: An unidentified man recites prayers as he stands near Israelis flags blowing in a stiff wind at the grave of assassinated Prime Minister Yitzhak Rabin (black stone) and his wife, Leah (white stone), during a ceremony on Mt. Herzli cemetery in Jerusalem on Friday, 04 November 2005 marking the tenth anniversary since his assassination. A wreath of red roses in the shape of a heart is on the stone terrace before the tombstones. Yitzhak Rabin was gunned down by an extremist right-wing Jew after a Peace rally in Tel Aviv on November 4, 1995. EPA/JIM HOLLANDER +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/ dpa/dpaweb


የእሥራኤል ካቢኔ በሚቀጥሉት ሁለት ዓመታት በኢትዮጵያ ቀርተዋል ያላቸውን 2,200 ቤተ እሥራኤላውያንን ወደ ሀገሩ ለማምጣት ከትናንት በስቲያ አንድ ውሳኔ ደርሶዋል። በካቢኔው ውሳኔ የትኞቹ ዝርዝር ሀሳቦች ተጠቃለዋል?

ግርማው አሻግሬ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ