የብሪታንያ መንግስት ትችት1 ነሐሴ 2001ዓርብ፣ ነሐሴ 1 2001የብሪታንያ መንግሥት የመከላከያ ሚኒስትር በአፍጋኒስታንና ኢራቅ የዘመተዉ የብሪታንያ ጦር በተለይ የመጀመሪያዉ ዓመት በቂ ትጥቅና ድጋፍ እንዳልተደረገት ገልፁ።https://p.dw.com/p/J5mlምስል APማስታወቂያ ይህም በሁለቱም የጦር አዉዶች በርከት ያሉ የብሪታኒያ ወታደሮች ህይወት እንዲጠፋ ምክንያት ነዉ ተብሎ መንግስት አስወቅሷል። ድልነሳ ጌታነህ/ሸዋዬ ለገሠ/ተክሌ የኋላ