1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቦምብ ጥቃት በነቀምት

ሐሙስ፣ ሰኔ 6 2011

ትናንት በነቀምት ከተማ የደረሰ የቦምብ ጥቃት በሰው ሕይወት እና ንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን ጥቃት የደረሰበት ሆቴል ባለንብረቶች ለዶይቼ ቬለ DW ገለፁ። ከሰሞኑ  በነቀምት የቦምብ ጥቃት ሲደርስ ይህ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው።

https://p.dw.com/p/3KNdM
20.06.2013 DW Online Karten Basis Aethiopien spanisch

በጥቃቱ የሞቱም የተጎዱም አሉ

 የአካባቢውን ሰላም ለማስጠበቅ ከስምንት ወራት በፊት የተቋቋመው የምዕራብ ኢትዮጵያ የእዝ ጣቢያ ማለትም ኮማንድ ፖስት ሥራ ላይ በሚገኝበት በዚህም ወቅት በዚህ አካባቢ ግጭት እና የሰው ሕይወት መጥፋቱ ተባብሶ መቀጠሉ እየተነገረ ነው። በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አለመሳካቱን የአሶሳው ዘጋቢያችን ነጋሳ ደሳለኝ በመጥቀስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ነጋሳ ደሳለኝ

ሸዋዬ ለገሠ

አዜብ ታደሰ