የቦምብ ጥቃት በነቀምት
ሐሙስ፣ ሰኔ 6 2011ማስታወቂያ
የአካባቢውን ሰላም ለማስጠበቅ ከስምንት ወራት በፊት የተቋቋመው የምዕራብ ኢትዮጵያ የእዝ ጣቢያ ማለትም ኮማንድ ፖስት ሥራ ላይ በሚገኝበት በዚህም ወቅት በዚህ አካባቢ ግጭት እና የሰው ሕይወት መጥፋቱ ተባብሶ መቀጠሉ እየተነገረ ነው። በጉዳዩ ላይ ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ማብራሪያ ለማግኘት ያደረገው ጥረት አለመሳካቱን የአሶሳው ዘጋቢያችን ነጋሳ ደሳለኝ በመጥቀስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ነጋሳ ደሳለኝ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ