1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተመድ ሐላፊ ጉብኝት

ማክሰኞ፣ ኅዳር 16 2007

የዋካንግ ጉብኝትና ዉይይት ያተኮረዉ በተለይ በደቡብ ሱዳን ጦርነትና ስደተኞች ይዞታ ላይ ነዉ

https://p.dw.com/p/1Dsuf
ምስል DW/T. H. Georghis Getachew

ተባበሩት መንግሥታት የሠብአዊ ርዳታ ጉዳዮች ማስተባባሪ ቢሮ (OCHA-በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ) ሐላፊ ኩዋንግ ዋካንግ በኢትዮጵያ ያደረጉትን የአምስት ቀናት ጉብኝት አጠናቀቁ።ወይዘሮ ዋካንግ በኢትዮጵያ ቆይታቸዉ ከአጎራባች ሐገራት ተሠደዉ ኢትዮጵያ የሠፈሩ ስደተኞች የሚገኙበትን ሁኔታ እየተዘዋወሩ ጎብኝተዋል።ከኢትዮጵያና ከአፍሪቃ ሕብረት ባለሥልጣናት ጋርም ተወያይተዋል።የዋካንግ ጉብኝትና ዉይይት ያተኮረዉ በተለይ በደቡብ ሱዳን ጦርነትና ስደተኞች ይዞታ ላይ ነዉ።ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ የሚከተለዉ ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ