የተመድ ሰላም አስከባሪዎች አሳፋሪ ድርጊት23 ግንቦት 2000ቅዳሜ፣ ግንቦት 23 2000ሴቭ ዘ ችልድረን የተባለው ለሕጻናት እንክብካቤ የቆመው የብሪታንያ ግብረ ሠናይ ድርጅት በሱዳን፡ በኮንጎና በሄይቲ የጥያቄ መዘርዝር ካካሄደ በኋላ ባወጣው ዘገባ፡ የተመድ ሰላም አስከባሪ ወታደሮች በህጻናት ላይ ጎጂና አሳፋሪ የክብረ ንጽህና መድፈር ተግባር መፈጸማቸውን አስታወቀ።https://p.dw.com/p/EB1Aየተመድ ሰላም አስከባሪዎች በኮንጎምስል APማስታወቂያ