የተመድ፤ ውሃና ሰብአዊ መብት፤24 ሐምሌ 2002ቅዳሜ፣ ሐምሌ 24 2002የተባበሩት መንግሥታት አጠቃላይ ጉባዔ እ ጎ አ በ 1948 ዓ ም፣ ያኔ በነበሩት 58 አባል አገሮች አጠቃላዩን ዓለም አቀፍ ሰብአዊ መብት፤ የፖለቲካን የኤኮኖሚን፤https://p.dw.com/p/OYcRምስል picture-alliance/ dpa/dpawebማስታወቂያየማኅበራዊ ኑሮንና የባህል መብቶችን ያጠቃለለውን መብት በድምፅ ብልጫ ማጽደቁ የሚታወስ ነው። ያ ውል ከጸደቀ ከ 62 ዓመታት በኋላከትናንት በስቲያ፤ በአሁኑ ጊዜ 192 አባል አገሮችን ያቀፈው ድርጅት በአጠቃላዩ ጉባዔ አማካኝነት፣ ውሃና ንጽህና አጠባበቅ መሠረታዊ ሰብአዊ መብቶች መሆናቸውን በድምፅ ብልጫ በማጽደቅ የማይዘነጋ ውሳኔ አስተላልፏል። ተክሌ የኋላ ሒሩት መለሰ