1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተመድ የጤና ቡድን በኢትዮጵያ

ሐሙስ፣ መጋቢት 3 2007

ተቀማጭነዉ ጄኔቫ ስዊዘርላንድ የሆነዉ የተመ የጤና ቡድን በእንግሊዝና ምህፃሩ UNIT-Aid በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎትን በሚመለከት ከሀገር ዉስጥ ባለሙያዎች ጋ ምክክር በማድረግ ላይ ይገኛል።

https://p.dw.com/p/1EpP8
Veranstaltung zu HIV, Malaria und Tuberkulose in der französischen Botschaft in Addis Abeba
ምስል DW/G. Tedla

ቡድኑ በተለይ ኢትዮጵያ ዉስጥ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱ የሚገኙት የTB፣ የHIV ኤይድስና የወባ ወረርሽኝ የሚገኙበትን ደረጃ በመመልከትም የምርምር ዉጤት የሆኑ ዘመናዊ መድሃኒቶችና ለምርመራ የሚዉሉ መሣሪያዎች የሚገኙበትንም መንገድ ይነጋገራል። በተለያዩ ስፍራዎችም የሚገኙ የጤና ጣቢያዎችን ና ሆስፒታሎችንም መጎብኘቱን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ