1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተመድ የፀረ ረሀብ ትግል ዘገባ

ረቡዕ፣ መስከረም 22 2006

የተመድ እአአ በ 2015 ዓም በዓለም ድህነትን እና የረሀብተኛውን ቁጥር በግማሽ ለመቀነስ ያወጣው ዕቅድ ገሀድ ሊሆን እንደማይችል ትናንት በሮም ኢጣልያ የወጣው የተመ የምግብ እና የእርሻ ድርጅት ፋኦ ዘገባ አስታወቀ።

https://p.dw.com/p/19szI
ምስል DW/A. Stahl

በዘገባው መሠረት፣ የረሀብተኛው ቁጥር ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ በ26 ሚልዮን ቢቀንስም፣ ችግሩ በተለይ በአዳጊዎቹ የአፍሪቃና የደቡብ እሥያ ሀገራት አሳሳቢ ነው።

ማርኩስ ሊውቴከ

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ