የተቃዉሞ ሠልፍ በበርሊን20 ግንቦት 2006ረቡዕ፣ ግንቦት 20 2006በርሊን-ጀርመን የሚሩ ኢትዮጵያዉን ባንፃሩ ኢሕአዴግ ሥልጣን የያዘበትን ሃያ ሦስተኛ ዓመት በተቃዉሞ ሠልፍ ዘክረዉታል። ሠልፈኞቹ ባለፉት ሃያ ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያዉን ሰብአዊ መብት መረገጡን፤https://p.dw.com/p/1C8eaምስል DW/A. Kirchhoffማስታወቂያ የመናገር፤የመፃፍና ሐሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት መታፈኑን ባነገቧቸዉ መፈክሮችና ባደረጓቸዉ ንግግሮች ገልፀዋል።የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደዘገበዉ ሠልፈኞቹ ተቃዉሟቸዉን ያሰሙት በጀርመን የኢትዮጵያ አምባሳደር መኖሪያ ፊትለፊት ነዉ። ይልማ ኃይለ ሚካኤል ተክሌ የኋላ