1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዋሚ ፓርቲዎች የአዲሱ ምክር ቤት አስተያየት

ሐሙስ፣ መስከረም 27 2008

የኢትዮጵያ የተቃዉሞ ፖለቲካ ፓርሪዎች አዲስ በተከናወነዉ የመንግሥት አባላት ሹመት እና አሠራር ላይ አስተያየት ሰጡ።

https://p.dw.com/p/1GlAf
Das Parlamentsgebäude in Äthiopiens Hauptstadt Addis Abeba
ምስል DW

[No title]

የሰማያዊ ፓርቲ እና የፓርቲዎች ስብስብ የሆነዉ መድረክ በመንግሥት እቅድ ላይ ለመምከር የቀረበላቸዉን ጥሪ ተንተርሰዉ መግለጫቸዉን በየፅህፈት ቤታቸዉ በዛሬዉ ዕለት ይፋ አድርገዋል። የመላዉ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት በምፃሩ መኢአድ ምክትል ሊቀመንበር ዶክተር በዛብህ ደምሴም እንዲሁ አስተያየታቸዉ ለዶይቼ ቬለ ሰጥተዋል። የአዲስ አበባ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ አስተያየቶቹን አሰባስቦ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ኂሩት መለሰ