1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃውሞ ፓርቲዎችና የምርጫ ቦርድ እሰጥ አገባ

እሑድ፣ ጥር 10 2007

በመጪው ግንቦት የሚካኼደው የኢትዮጵያው 5ኛው አጠቃላይ ምርጫ የተወሰኑ ወራት ብቻ ናቸው የቀሩት።

https://p.dw.com/p/1ELwZ
ምስል DW

ከሰሞኑ በአንዳንድ የተቃውሞ ፓርቲዎችና በምርጫ ቦርድ መካከል ገና ከምዝገባ በፊት የተጀመረውና የቀጠለው የሰሞኑ እሰጥ አገባ መገናኛ ብዙኀን ካተኮሩባቸው ዐበይት መነጋገሪያ አርእስት አንዱ ሆኗል። የዚህ ችግር ሰበብ ፤ ምክንያት፤ ምን ይሆን ? መጪው ምርጫ ሁሉን አሳታፊና ተዓማኒነት ያለው እንዲሆን ፤ ከተቃውሞ ፓርቲዎችና ከምርጫ ቦርድ ምንድን ነው የሚጠበቀው?

የተቃውሞ ፓርቲዎችና የምርጫ ቦርድ እሰጥ አገባ ፣ ዶቸ ቨለ ለዚህ ሳምንት ያዘጋጀው የመወያያ ርእስ ነው።

ተክሌ የኋላ

ልደት አበበ