1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተካረረው የቱርክና የሶርያ ውዝግብ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 1 2005

በድንበር ግጭት እና በሰበቡ በተከተለው የአምስት ሰዎች ሞት የተቀሰቀሰው የቱርክና የሶርያ ውዝግብ ከትናንት ጀምሮ ሌላ መልክ ይዞዋል። የቱርክ የጦር አይሮፕላኖች ትናንት አንድ ከሞስኮ ወደ ደማስቆ ይበር የነበረ የሶርያ የመንገደኞች ማመላለሻ አይሮፕላን አስገድደው አንካራ ላይ ካስወረዱ ወዲህ ከሁለቱም ወገኖች ጠንከር ያለ ክስ ይሰማል።

https://p.dw.com/p/16Nyu
epa03428024 A Syrian passenger plane is seen after it was forced to land at Ankara airport, Turkey, 10 October 2012. The plane was headed to Damascus from Moscow with 35 passengers on board, according to Turkish media. The Turkish air force sent several F-16 fighter jets to force the Airbus plane on suspicion it was carrying weapons on board. Russia is the most important source for weapons for the regime of President Bashar al-Assad. A large section of the Syrian opposition is based in Turkey. EPA/CEM OKSUZ/ANADOLU AGENCY EDITORIAL USE ONLY/NO SALES/NO ARCHIVES (recropped version) +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/dpa


በሶርያ አይሮፕላን ውስት የጦር መሳሪያ ማግኘቱን የቱርክ መንግሥት ከሶዋል። በቱርክ ርምጃ ቅር የተሰኙት የሩስያ ፕሬዚደንት ቭላዲሚር ፑቲንም በቅርቡ ወደ አንካራ ሊያደርጉት የነበረውን ጉብኝት ከመሰረዛቸውም በላይ ከቱርክ ማብራሪያ ጠይቀዋል።

ይልማ ኃይለሚካኤል
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ