1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተፈናቃዮች መመለስ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 3 2011

ምክትል ኮሚሽነር መኮንን ለገሰ ከጌድዮና ከምዕራብ ጉጂ ዞኖች ተፈናቅለዉ ወደየአካቢያቸዉ የተመለሱ ነዋሪዎችን ለመርዳት የተዘጋጀ ፕሮጀክት ሐዋሳ ዉስጥ ይፋ ሲሆን አክለዉ እንዳሉት መንግሥት በየአካባቢዉ የሕግ የበላይነትን እያስከበረ ነዉ

https://p.dw.com/p/3LroQ
Äthiopien Entwicklungsprogramm der UN
ምስል DW/Shewangizaw Wegazehu

       
ኢትዮጵያ ዉስጥ በተለያዩ አካባቢዎች ተከስተዉ በነበሩ ግጭቶች ከቤት ንብረታቸዉ ከተፈናቀሉ ሰዎች አብዛኞቹ ወደየቀያቸዉ መመላሳቸዉን የሐገሪቱ የአደጋ ስጋት ምክትል ኮሚሽነር አስታወቁ።ምክትል ኮሚሽነር መኮንን ለገሰ ከጌድዮና ከምዕራብ ጉጂ ዞኖች ተፈናቅለዉ ወደየአካቢያቸዉ የተመለሱ ነዋሪዎችን ለመርዳት የተዘጋጀ ፕሮጀክት ሐዋሳ ዉስጥ ይፋ ሲሆን አክለዉ እንዳሉት መንግሥት በየአካባቢዉ የሕግ የበላይነትን እያስከበረ ነዉ።ትናንት ይፋ የሆነዉ ፕሮጄክት ከሁለቱ ዞኖች ተፈናቅለዉ ለነበሩ ከ50 ሺሕ የሚበልጡ ነዋሪዎችን ይረዳል።

 ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ 

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ