ኤኮኖሚ
የቱሪዝም ገቢ መጨመሩ
ረቡዕ፣ የካቲት 20 2011ማስታወቂያ
የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶክተር ኂሩት ካሳው በተለይ ከ DW ጋር ባደረጉት ቃለ-መጠይቅለ በአንዳንድ አካባቢዎች የሚከሰቱ ግጭቶች እያደገ በመጣው የአገሪቱ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ ላይ ትጽዕኖ እንዳያስከትል መንግሥት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደመሆነም ተናግረዋል:: በ2011 የበጀት ዓመት ለመጠገን ዕቅድ ከተያዘላቸው ለጉዳት የተጋለጡ የተለያዩ ባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶች መካከል የ 26ቱ የጥገና ሥራ መጀመሩንም ሚኒስትሯአመልክተዋል :: እንዳልካቸው ፈቃደ ዝርዝሩን አጠናቅሮታል::
እንዳልካቸው ፈቃደ
ሸዋዬ ለገሠ
ማንተጋፍቶት ስለሺ