1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታላላቅ ሃይቅ አካባቢ ሀገራት የሚንስትሮች ስብሰባ

ሰኞ፣ ሐምሌ 15 2005

የታላላቅ ሃይቆች አካባቢዉ ሀገራት ሚኒስትሮች፤ በአፍቃ ህብረት አዳራሽ በችግሮቻቸዉ ላይ ተወያይተዋል።

https://p.dw.com/p/19C3I
Congolese Army soldiers man a foward position in Kanyarucinya, some 12 kms from Goma, in the east of the Democratic Republic of the Congo on July 16, 2013. The army in the Democratic Republic of Congo on July 16 pursued an offensive against rebels of the M23 movement to protect the North Kivu provincial capital of Goma. M23, a movement launched by Tutsi defectors from the army who accuse the Kinshasa government of reneging on a 2009 peace deal, last year occupied Goma for 10 days before pulling out under international pressure. AFP PHOTO / PHIL MOORE (Photo credit should read PHIL MOORE/AFP/Getty Images)
ምስል Phil Moore/AFP/Getty Images

በተለይ በዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ኮንጎ ትጥቅ ካነገበዉ የተቀናቃኝ ቡድን M 23 ጋር እየተካሁደ ባለዉ የሰላም መደፍረስ ጉዳይ ላይ ዉይይቱ ያተኮረበት ነጥብ ነበር። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ሃይለ ጊዮርጊስ ስብሰባዉን ተከታትሎ ዘደባ ልኮልናል

ጌታቸዉ ተ/ ሃይለ ጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ