1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታሳሪዉ ፖለቲከኛ የዳንኤል ሺበሺ መታመም

ማክሰኞ፣ መጋቢት 5 2009

በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የታሰረዉ የቀድሞ አንድነት ለፍትህና ለዴሞክራሲ ፓርቲ አመራር አቶ ዳንኤል ሺበሺ እጅና ጆሮዉን ከፍተኛ ሕመም እየተሰቃየ መሆኑን ገለፀ።

https://p.dw.com/p/2ZAYu
Flash-Galerie Der Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል S. Mengist

Ber. (Daneal Shibeshi_ der verhaftete Journalist ist Krank) - MP3-Stereo


ፖለቲከኛዉ ዳንኤል ሺበሺ አሁን በታሰረበት ወንጀል ፍርድ ቤት አለመቅረቡንም ለዶይቼ ቬለ ተናግሮአል። ዳንኤል ሺበሺን ያነጋገረዉ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዬሃንስ ገብረእግዚአብሔር ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።  
ወኪላችን ዬሃንስ ገብረእግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ 
ኂሩት መለሰ