1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራዩ ግጭትና ጀርመን 

ረቡዕ፣ የካቲት 10 2013

የጀርመን ፌደራል መንግሥት የትግራዩ ችግር በዴፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈታ ሃሳብ ያቀርባል። ሌሎች ምዕራባውያን ሃገራትም በዚህ ረገድ ግፊታቸውን ማጠናከራቸው ይሰማል። ይሁንና ችግሩ በቀላሉ መፈታት መቻሉ እንደሚያሰጋ የዶቼቬለው ዳንኤል ፔልዝ ዘግቧል።

https://p.dw.com/p/3pV9J
Deutschland Afrika-Gipfel bei Bundeskanzlerin Angela Merkel
ምስል picture-alliance/dpa/K. Nietfeld

የትግራዩ ግጭትና ጀርመን 

ጀርመን ከኢትዮጵያ ጋር ጥሩ ግንኙነት እንዲኖራት ትፈልጋለች። ይሁንና የትግራዩ ቀውስ በሁለቱ ሃገራት ግንኙነት ላይ ከባድ ጫና ያሳደረ ይመስላል። የጀርመን ፌደራል መንግሥት የትግራዩ ችግር በዴፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈታ ሃሳብ ያቀርባል። ሌሎች ምዕራባውያን ሃገራትም በዚህ ረገድ ግፊታቸውን ማጠናከራቸው ይሰማል። ይሁንና ችግሩ በቀላሉ መፈታት መቻሉ እንደሚያሰጋ የዶቼቬለው ዳንኤል ፔልዝ ዘግቧል። ይልማ ኃይለ ሚካኤል አጠናቅሮታል።
ዳንኤል ፔልዝ
ይልማ ኅይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ