1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኃይሌ የፕሬዝዳንትነት እቅድና አስተያየት

ረቡዕ፣ ሐምሌ 3 2005

ዴቼቬለ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጭዎች አትሌት ኃይሌ ገ/ስላሴ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ትርጉም ያለው ተፅእኖ የሌለውን የፕሬዝዳንትነት ሥልጣን ከመመኘት ይልቅ ተሰሚነቱን ተጠቅሞ ፋይዳ ያለው አስተዋፅኦ ቢያደርግ ይሻላል ብለዋል ።

https://p.dw.com/p/195uB
ምስል Getty Images

ታዋቂው ኢትዮጵያዊ አትሌት ኃይሌ ገብረ ሥላሴ ለፕሬዝዳንትነት ለመወዳደር አስቤያለሁ ማለቱ እያነጋገረ ነው። ዴቼቬለ ያነጋገራቸው አስተያየት ሰጭዎች ኃይሌ በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ ትርጉም ያለው ተፅእኖ የሌለውን የፕሬዝዳንትነት ሥልጣን ከመመኘት ይልቅ ተሰሚነቱን ተጠቅሞ ፋይዳ ያለው አስተዋፅኦ ቢያደርግ ይሻላል ብለዋል። ኃይሌ የሩጫ ችሎታ እንጂ ለፕሬዝዳንትነት የሚያበቃ የፖለቲካ ልምድም ሆነ እውቀቱ እንዳለው እንደሚጠራጠሩ አስተያየት ሰጭዎቹ ተናግረዋል ። ዮሐንስ ገብረ እግዚዘብሔር ዝርዝሩን ልኮልናል ።


ዮሐንስ ገብረ እግዚዘብሔር
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ