1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የነበቀለ ገርባና የዳንኤል ሺበሺ ችሎት

ሰኞ፣ ግንቦት 7 2009

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በነጉርሜሳ አያኖ መዝገብ የተከሰሱትና እነ በቀለ ገርባ በሚገኙባቸዉ ተከሳሾች ላይ አቃቤ ሕግ ያቀረበዉን ሰነድ ትርጉም ተመልክቶ ብይን ለመስጠት የያዘዉን ቀጠሮ አራዘመ።

https://p.dw.com/p/2d0Oo
Äthiopien Journalisten Martin Schibbye und Johan Persson
ምስል AP

Ber. A.A (Gerichtsverhandlung_Bekele Gerba, Daniel Shibeshi,& Abraha Desta) - MP3-Stereo


ችሎቱ የነ ዳንኤል ሺበሺና አብርሃ ደስታ ጉዳይን ለማየት የያዘዉን ቀጠሮ አብርሃ ደስታ ባለመቅረቡና ሁለቱም የቀረበባቸዉን ክስ አይተዉ እንዲከላከሉ አይተዉ እንዲከላከሉ ተለዋጭ ቀጠሮ ይዝዋል። አብርሃ ደስታ ለዶቼ ቬለ በስልክ በሰጠዉ መግለጫ  ስለቀጠሮዉ የማዉቀዉ ነገር የለም ብሎአል።  


ዮሃንስ ገብረግዚአብሔር 


አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ