የአረንጓዴ ጀግኖች ሽልማት
ረቡዕ፣ መስከረም 19 2003ማስታወቂያ
ድርጅቶች፤ ማኅበረሰቦችና፤ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት ብሄራዊ የአረንጓዴ ጀግና ሽልማት አገኙ። ትናንት የተከናወነዉ የአረንጓዴ ሽልማት የአካባቢ ተቆርቋሪዎች መድረክ፤ ከUSAID፤ የኢትዮጵያ ቱሪስት ሥራ ድርጅትና፤ ከሌሎች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ጋ በመተባበር እንዳዘጋጀ የደረሰን ዘገባ ያስረዳል። ተሸላሚዎች የተዘጋጀላቸዉን ሽልማት ከፕሬዝደንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ተቀብለዋል።
ታደሰ እንግዳዉ፤ ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ