1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአርበኞች ማኅበር አዲስ ፕሬዝደንት

ረቡዕ፣ ጥር 28 2006

የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አዲስ ፕሬዝደንት መረጠ።

https://p.dw.com/p/1B3KU
Straße in Addis Abeba DW-Tage am Goethe Institut Addis Abeba, Äthiopien

ስለምርጫዉ ሂደት እንዲሁም፤ የአባላት እድሜ እየገፋ እንደመሄዱ የማኅበሩ ህልዉና ምን ሊመስል እንደሚችልና በጦርነቱ ያልተሳተፈዉ አዲሱ ትዉልድም ዝክረ ታሪካቸዉን በምን መልኩ ጠብቆ ሊያቆይ ይችላል የሚሉትን ጥያቄዎች በማንሳት የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አዲሱን ፕሬዝደንት ዳንኤል ጆቴ መስፍንን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ