የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መራዘም አንድምታ
እሑድ፣ መጋቢት 24 2009ማስታወቂያ
መንግሥት አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመደንገጉ በሕዝብና በሀገር ላይ ሊደርስ ይችል የነበረዉን አደጋ መቆጣጠር እንዳስቻለዉ፤ አሁንም አንፃራዊ ሰላም ማስፈን እንዳስቻለ ይገልጻል። በተቃራኒዉ የተቃዉሞ ፖለቲካ ፓርቲዎችና የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎት፤ የየሰብዓዊ መብቶች እንዲጨፈለቁ ምክንያት ሆኗል፤ ስጋትና ፍርሃትንም በሕዝቡ ላይ እንዲሰፍን አድርጓል ይላሉ። ዶቼ ቬለ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አዎንታዊ እና አሉታዎ ተፅዕኖዎች፤ እንዲሁም የመራዘሙን አንድምታ የቃኘ ዉይይት ለዚህ ሳምንት አካሂዷል።ዉይይቱን ከድምጽ ዘገባዉ ያድምጡ።
ሸዋዬ ለገሠ
ልደት አበበ