የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ እና የአዉሮጳ ኅብረት
ሰኞ፣ የካቲት 12 2010ማስታወቂያ
የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ከስልጣን መልቀቅ በሀገሪቱ ፈጥሯል ያለውን አስተማማኝ ያልሆነ ሁኔታ ያመለከተዉ የኅብረቱ መግለጫ፤ የሕዝብን ቅሬታዎችን መሠረት በማድረግ በጠቅላይ ሚኒስትሩ የታቀዱ ማሻሻያዎችን ለማድረግ አዲሱ መንግሥት በሙሉ አቅሙ መሥራት እንደሚኖርበትም አመልክቷል። ገበያዉ ንጉሤ ከብራስልስ ዝርዝሩን ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሤ
ሸዋዬ ለገሠ
ኂሩት መለሰ