1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሸባሪዎች ጥቃት ሰባተኛ አመት መታሰቢያ

ሐሙስ፣ መስከረም 1 2001

የአሸባሪዎች ጥቃት ሰባተኛ አመት መታሰቢያ

https://p.dw.com/p/FGBo
ኒዮርክ፣-መንታዎቹ ሕንፃዎች ዛሬም አልተተኩምስል AP
ዩናይትድ ስቴትስ በአሸባሪዎች የተጠቃችበት ሰባተኛ አመት ዛሬ በተለያዩ ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ነዉ።አሸባሪዎቹ ከጠለፏቸዉ አዉሮፕላኖች የመጀመሪያዉ ከWorld Trade Center መንታ-ሕንፃዎች ካአንዱ ጋር የተላተመበት ሰአት በፀጥታ ታስቧል።አደጋዉን እንደ ሐገር መሪ ለመጨረሻ ጊዜ የሚያስቡት ፕሬዝዳት ጆርጅ ደብሊዉ ቡሽ መከላከያ ሚንስቴር በተደረገዉ ሥነ-ሥርዓት ላይ ተገኝተዋል።ቡሽን ለመተካት የሚፎካከሩት ሴናተር ባራክ ኦባማና ሴናተር ጆን መከይን በኒዮርኩ ሥነ-ሥርዓት ላይ እየተካፈሉ ነዉ።ነጋሽ መሐመድ አጭር ዘገባ አለዉ።