1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሸባብ አመፅ በኬንያ

ማክሰኞ፣ መስከረም 14 2006

ራሱን አሸባብ ሲል የሚጠራው የሶማሊያ አማፂ ቡድን አሽበባብ በናይሮቢዉ የገበያ አዳራሽ ባደረሰዉ ጥቃት ከሞቱት ሰዎች መካከል 6ቱ ብሪታናዊያን ሲሆኑ በሌላ በኩል ከአሸባሪዎቹ ጋ የተባበሩ የብሪታንያ ዜጎች መኖራቸዉ በሰፊዉ እየተነገረ ነዉ።

https://p.dw.com/p/19o2Z
Onlookers are teargassed by police trying to disperse idlers who had milled around a prestigious shopping mall on September 24, 2013 in Nairobi, which is the scene of a siege by Somali islamists now on its fourth day. Security forces are defusing explosive devices set up by the jihadists inside the still ongoing shopping mall siege, where extremists claim to be still holding hostages, police said on Septenber 24. Sporadic gunfire broke out again at dawn, hours after Kenyan forces had claimed to have wrested back control of the building from the fundamentalists who are said to include American nationals and a Brtitish woman. AFP PHOTO/TONY KARUMBA (Photo credit should read TONY KARUMBA/AFP/Getty Images)
ምስል TONY KARUMBA/AFP/Getty Images

በኬንያ የሚኖሩ የጎረቤት አገሮች ስደተኞችም ከጥቃቱ ጋ በተያያዘ ስጋት ገብቶናል እያሉ ነው። የፀጥታ ጥናት ተቋም በበኩሉ ለዚህ አይነቱ አደጋ ወታደራዊ ርምጃ ብቻውን መፍትሄ አይሆንም ባይ ነው።

አሸባብ ናይሮቢ በሚገኝ የገበያ አዳራሽ ላይ ባደረሰው ጥቃት የአሜሪካ ፖለቲከኞችን እያወዛገበ ነው።የፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ መስተዳድር አደጋውን የጣሉትን ወገኖች ተከታትሎ ለመያዝ እና ተመሳሳይ ጥቃት እንዳይፈፀም ለመከላከል ከኬንያ እና ከሌሎች የአካባቢው መንግስታት ጋ አብሮ እንደሚሰራ አስታውቋል። ባለሙያዎችም ወደ ኬንያ ተልከዋል። በሌላ በኩል የኦባማ መንግስት ተቃዋሚዎች ዮናይትድ ስቴትስ በአሸባብ ላይ ቀጥታ ወታደራዊ ርምጃ መውሰድ አለባት እያሉ ነው። ዝርዝር ዘገባዉን ከሶስት ዘገባዎች በድምፅ ያገኛሉ።

ጃፈር አሊ

ሀና ደምሴ

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ