1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአሸጎዳ የንፋስ ኃይል ማመንጫ ምረቃ

ሰኞ፣ ጥቅምት 18 2006

የኢትዮጲያ የንፋስ ማመንጫ አቅምን ወደ ስምንት ከመቶ ከፍ ያደርጋል የተባለውና 120 ሜጋ ዋት የኤሌክትሪል ኃይል የማመንጨት አቅም ያለው የአሸጎዳ የንፋስ ኃይል ማመንጫ በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሳለኝ ተመረቀ።

https://p.dw.com/p/1A7Fu
Titel: Windenergie Projekt Ashegoda Mekelle Schlagwörter: Äthiopien, Mekelle, Windenergie Datum: 26.10.2013 Bildrechte : DW ( DW Korrespondent , Y.G/Egziabher) Zulieferer: Lidet Abebe Ministerpräsident Hailemariam Desalegn im Rahmen der Windenergie Eröffnung
ምስል DW/Y.G. Egziabher

ቅዳሜ ዕለት የተካሄደው የምረቃ ስነ-ስርዓት ላይ የአፍሪቃ ህብረት የኃይል ዘርፍ ኮሚሽነር ፣ የፈረንሳይ፣ የጀርመን እና የስፔን አምባሳደሮች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

የምረቃ ስነ-ስርዓቱን በመቀሌ ከተማ የተከታተለው የአዲስ አበባ ወኪላችን ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሔር ነው። ዘገባው ቀጥሎ ይቀርባል።

ዮሀንስ ገብረ እግዚያብሔር

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ