1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንድነት አመራር አባላት ስሞታ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 3 2005

በረሃብ አድማ ላይ የሚገኙትን አባላቶቻቸውን ለመጠየቅ ከፍተኛ የአመራር አባላቱ ወደ ማረሚያ ቤቱ ቢሄዱም የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ስለሌሉ መግባት አትችሉም ተብለው ሳይጠይቋቸው መመለሳቸውን የድርጅቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ሃላፊ ፣ ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል ።

https://p.dw.com/p/18EQv
ምስል DW

የአንድነት ለፍትህና ለዲሞክራሲ ፓርቲ ከፍተኛ አመራር አባላት አዲስ አበባ በሚገኘው ቅሊንጦ ማረሚያ ቤት የታሰሩ የቀድሞ የድርጅቱ አመራር አባላትን እንዳይጠይቁ መከልከላቸውን አስታወቁ ። በረሃብ አድማ ላይ የሚገኙትን አባላቶቻቸውን ለመጠየቅ ከፍተኛ የአመራር አባላቱ ወደ ማረሚያ ቤቱ ቢሄዱም የማረሚያ ቤቱ ሃላፊ ስለሌሉ መግባት አትችሉም ተብለው ሳይጠይቋቸው መመለሳቸውን የድርጅቱ የፖለቲካ ጉዳዮች ሃላፊ ፣ ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ አስታውቀዋል ። ሃላፊው ክልከላው በህግ ጥበቃ ሥር ስለ ሚገኙ ዜጎች በህገ መንግሥቱ የተደነገገውን አንቀፅ የሚጥስ መሆኑን ተናግረዋል ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሂሩት መለሰ

ሸዋዮ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ